Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

Month: June 2023

ኮሌራ ምንድን ነው?

ኮሌራ በአይነምድር እና ትውከት ውስጥ በሚገኙ በአይን በማይታዩ ተህዋሲያን አማካኝነት የሚመጣ ሲሆን ፤ በሰውነት ውስጥ የሚገኘውን ፈሳሽ   ኮሌራ በአይነምድር እና ትውከት ውስጥ በሚገኙ በአይን በማይታዩ ተህዋሲያን አማካኝነት የሚመጣ ሲሆን ፤ በሰውነት ውስጥ የሚገኘውን ፈሳሽ   አሟጦ በማስወጣት አቅምን የሚያዳክም በሽታ ነው፡፡  አፋጣኝ ሕክምና ካልተደረገ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ለሞት ሊዳርግ ይችላል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በነፃ የስልክ መስመር፡ É7794 …
Read more

ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የሻሎም ሄልዝኬር ሶልሽን ኩባንያ መስራችና ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዊንታ መሃሪ የህክምና ቁሳቁስ ማምረቻ ፋብሪካ በሀዋሳ ከተማ ለመገንባት የመሰረተ ድንጋይ አስቀጡ !

የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የሻሎም ሄልዝኬር ሶልሽን ኩባንያ መስራችና ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዊንታ መሃሪ የህክምና ቁሳቁስ ማምረቻ ፋብሪካ ለመገንባት የመሰረተ ድንጋይ በማስቀመጥ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂደዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለፁት በጤና ቁሳቁስ እጥረት ምክንያት ለህክምና የሚያስፈልግ ግብዓት ማግኘት ከባድ በመሆኑ ዜጎች ህይወታቸው አደጋ ውስጥ ሲጥል ቆይቷል በማለት ይህ ፋብሪካ ይህን ችግር…
Read more

በሲዳማ ክልል ጤና ሴክተር “ለውጤት እንስራ” በሚል መሪ ሀሳብ  በቢሮው የተጀመረው የጤና ስራን የሚገመግም የሱፐርቭዥን ቡድን ኦሬንተሽን ተሰጠ።

በሲዳማ ክልል ጤና ሰክተር “ለውጤት እንስራ” በሚል መሪ ሀሳብ  በቢሮው የተጀመረውን አጠቃላይ የጤና ስራን ለሚገመግም ሱፐርቭዥን ቡድን ኦሬንተሽን የተሰጠ ሲሆን የስምሪት መድረኩን የመሩት የክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅፅ/ቤት የፖለቲካና ርዕዮተ ዓለም ዘርፊ ኃላፊ አቶ አስፋው ጎነሶ እንደተናገሩት ጤናማና አምራች ህ/ሰብ በመገንባት የብልፅግና ጉዞ ለማሳካት እንዲቻል በዚህ ዘርፊ ያለውን አጠቃላይ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓቱ የሚመራበትን ሂዴት በጥልቀት…
Read more

ለጤና ድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ የሚሰጡ ቡድኖችን ማጠናከር እና መጠቀም ላይ ስልጠና ተጀምሯል።

የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ሀይሉ በሀዋሳ ከተማ ለ100 ሁለገብ ባለሙያዎች የአንድ ወር ስልጠና ከፈቱ። ስልጠናው በ24 – 48 ሰአታት ውስጥ በድንገተኛ አደጋዎች ለመሰማራት ዝግጁ የሆኑ በደንብ የሰለጠኑ፣ የታጠቁ፣ ቀልጣፋ እና ተለዋዋጭ ባለሙያዎችን ዝርዝር በማዘጋጀት ለጤና ድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ ለመስጠት ምላሽ ሰጪ ቡድኖችን ማጠናከር እና መጠቀም ላይ ያተኩራል። ስልጠናው የኢፒአይአይ ከጤና ጥበቃ…
Read more

የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት ጤና ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት የብልጽግና ፓርቲ መሰረታዊ ድርጅት የአባላት ኮንፈረንስ ማካሄድ ተጀመረ ።

በጤና ቢሮ እና በተጠሪ ተቋማት እያገለገሉ የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ  መሠረታዊ ድርጅት  ሥር የሚገኙ አመራር እና ሰራተኞች በፓርቲው  የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።  በተያያዘም በዚሁ ሪፖርት ተለይተው የወጡ ጉድለቶችን ለመሙላት ዛሬ የተደረገው ውይይት ለፓርቲው አባላት  የበለጠ አቅም እንደሚፈጥርና ሁሉም አመራርና አባላት ተቀራራቢ የሆነ አቋም እንዲኖራቸው ያስችላል ተብሎም ይጠበቃል። በኮንፈረንሱ  በስራቸው የተሻለ ዉጤት…
Read more

13 ኛዉ የወባ ሳይንሳዊ ምርምር ኔትዎርክ ሲምፖዚየም በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነዉ።

በ2030 የወባ በሽታን ለማስወገድ የተቀመጠዉን ግብ ለማሳካት ከፍተኛ ድርሻ ያለዉ ሳይንሳዊ የምርምር ኔትዎርክ ሲምፓዚየም በየዓመቱ የሚካሄድ ሲሆን በሲምፓዚየሙ ላይ የተለያዩ ጥናትና ምርምር ዉጤቶችና ግኝቶች ቀርበዉ ዉይይት ይደረግበታል። በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘዉ 13 ኛዉ የወባ ሳይንሳዊ ምርምር ኔትዎርክ ሲምፖዚየም መክፈቻ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የወባ በሽታ በገዳይነቱ ብቻ ሳይሆን በመኸር…
Read more

በሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ 4ኛ ዙሪ የተቀናጀ የኮቪድ -19 ክትባት ዘመቻ ክልላዊ የማስጀመሪያ ሰነ ስርዓት የክልሉ እንግዶች በተገኙበት በዛሬው ዕለት በአለታ ወንዶ ከተማ ተካሂዷል።

በማስጀመሪያው ፕሮግራም ላይ የክልሉ ጤና ቢሮ ም/የቢሮ ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ኃላፊ የሆኑት አቶ በላይነህ በቀለ በንግግራቸው  በኮቪድ-19 ምክንያት በዜጎች ላይ  ከሚደርስባቸው ህመምና ሞት ለመከላከል ክትባት ከፍተኛ ፋይዳ ያለው በመሆኑ  በ4ኛው ዙሪ ዕድሜያቸው 12 ዓመትና በላይ ለሆናቸው ለ623,000 ሰዎች የሚሰጥ ሲሆን ከዚሁ በተጓዳኝ  በርካታ  ልጃገረዶችን ለህመምና ሞት እየዳረገ የሚገኘውን የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባትም ለ183,289…
Read more

በሰዳማ ሒብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ለ36 ART site ለተወጣጡ የlaboratory ባለሙያወች ስልጠና እየተስጠ ይገኛል።

በስልጠና ወቅት መልዕክቱን ያስተላለፈው የላባራቶር ዳይረክቶረት ዳይረክተር አቶ አዳቶ አዴላ እንዳሉት ከዝህ በፊትም ጥራት ላይ የተመስረተ የlaboratory ባለሙያዎች የተለያዩ ስልጠና መስጤቱን አስታውሶ ጤና ኢንስቲትዩቱ በክልሉ ደረጃ ሁሉም የlaboratory አግልግሎት ጥራት ዙርያ ቀዳሚ ተግባር አድርጎ እየሰራ እንደሆነ ገልፆ በቀጣይም እነዚህ ዓይነት ስልጠናዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል ብሏል። አክለውም ይህ ስልጠና ጥቅሙ HIV ደሬጃ 3&4 የገቡና UrineTB LF LAM…
Read more