Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

Month: December 2023

የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳመኔ ደባልቄ የፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምርያ ኃላፊ ዶ/ር ኮማንደር አብርሃም ተፈራንና በእሱ የሚመራ ቡድን ተቀብሎ በጽ/ቤታቸው አነጋግሯል።

ህዳር 28/2016 ዓ.ም የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዛሬ የፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት መምሪያ ዋና ኃላፊ ዶ/ር ኮማንደር አብርሃም ተፈራን እና የመምረያ ኃላፊዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎበኝተዋል። የጉብኝቱ ዓላማ የልምድ ልውውጥ እና በቀጣይ ከኢንስቲትዩቱ ጋር ተቀናጅቶ በጋራ ለመስራት ነው። በመጨረሻም በቀጣይም ወረርሽኖችን ለመከላከል፣የተለያዩ ስልጠናዎችን ለመስጠት፣ በህክምናና ድንገተኛ አደጋዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።

“በጥናትና ምርምር የታገዘ ሥራ ውጤቱ ከፍተኛ ነው” – ዶክተር ዳመነ ደባልቄ

“በጥናትና ምርምር የታገዘ ሥራ ውጤቱ ከፍተኛ ነው” – ዶክተር ዳመነ ደባልቄ በደረጀ ጥላሁን የሳምንቱ እንግዳችን ዶክተር ዳመነ ደባልቄ ይባላሉ፡፡ የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር ናቸው፡፡ ትውልድና እድገታቸው በሲዳማ ክልል ደበባዊ ዞን ሁላ ወረዳ ነው፡፡ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሀገረ ሰላም ከተማ ተምረዋል፡፡ ከ1996 ዓ/ም ጀምሮ በጤና ባለሙያነት፣ በጤና መምህርነት እና ጤና…
Read more