13 ኛዉ የወባ ሳይንሳዊ ምርምር ኔትዎርክ ሲምፖዚየም በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነዉ።
በ2030 የወባ በሽታን ለማስወገድ የተቀመጠዉን ግብ ለማሳካት ከፍተኛ ድርሻ ያለዉ ሳይንሳዊ የምርምር ኔትዎርክ ሲምፓዚየም በየዓመቱ የሚካሄድ ሲሆን በሲምፓዚየሙ ላይ የተለያዩ ጥናትና ምርምር ዉጤቶችና ግኝቶች ቀርበዉ ዉይይት ይደረግበታል። በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘዉ 13 ኛዉ የወባ ሳይንሳዊ ምርምር ኔትዎርክ ሲምፖዚየም መክፈቻ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የወባ በሽታ በገዳይነቱ ብቻ ሳይሆን በመኸር…
Read more