Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

Author: admin

የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት ጤና ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት የብልጽግና ፓርቲ መሰረታዊ ድርጅት የአባላት ኮንፈረንስ ማካሄድ ተጀመረ ።

በጤና ቢሮ እና በተጠሪ ተቋማት እያገለገሉ የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ  መሠረታዊ ድርጅት  ሥር የሚገኙ አመራር እና ሰራተኞች በፓርቲው  የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።  በተያያዘም በዚሁ ሪፖርት ተለይተው የወጡ ጉድለቶችን ለመሙላት ዛሬ የተደረገው ውይይት ለፓርቲው አባላት  የበለጠ አቅም እንደሚፈጥርና ሁሉም አመራርና አባላት ተቀራራቢ የሆነ አቋም እንዲኖራቸው ያስችላል ተብሎም ይጠበቃል። በኮንፈረንሱ  በስራቸው የተሻለ ዉጤት…
Read more

13 ኛዉ የወባ ሳይንሳዊ ምርምር ኔትዎርክ ሲምፖዚየም በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነዉ።

በ2030 የወባ በሽታን ለማስወገድ የተቀመጠዉን ግብ ለማሳካት ከፍተኛ ድርሻ ያለዉ ሳይንሳዊ የምርምር ኔትዎርክ ሲምፓዚየም በየዓመቱ የሚካሄድ ሲሆን በሲምፓዚየሙ ላይ የተለያዩ ጥናትና ምርምር ዉጤቶችና ግኝቶች ቀርበዉ ዉይይት ይደረግበታል። በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘዉ 13 ኛዉ የወባ ሳይንሳዊ ምርምር ኔትዎርክ ሲምፖዚየም መክፈቻ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የወባ በሽታ በገዳይነቱ ብቻ ሳይሆን በመኸር…
Read more

በሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ 4ኛ ዙሪ የተቀናጀ የኮቪድ -19 ክትባት ዘመቻ ክልላዊ የማስጀመሪያ ሰነ ስርዓት የክልሉ እንግዶች በተገኙበት በዛሬው ዕለት በአለታ ወንዶ ከተማ ተካሂዷል።

በማስጀመሪያው ፕሮግራም ላይ የክልሉ ጤና ቢሮ ም/የቢሮ ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ኃላፊ የሆኑት አቶ በላይነህ በቀለ በንግግራቸው  በኮቪድ-19 ምክንያት በዜጎች ላይ  ከሚደርስባቸው ህመምና ሞት ለመከላከል ክትባት ከፍተኛ ፋይዳ ያለው በመሆኑ  በ4ኛው ዙሪ ዕድሜያቸው 12 ዓመትና በላይ ለሆናቸው ለ623,000 ሰዎች የሚሰጥ ሲሆን ከዚሁ በተጓዳኝ  በርካታ  ልጃገረዶችን ለህመምና ሞት እየዳረገ የሚገኘውን የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባትም ለ183,289…
Read more

በሰዳማ ሒብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ለ36 ART site ለተወጣጡ የlaboratory ባለሙያወች ስልጠና እየተስጠ ይገኛል።

በስልጠና ወቅት መልዕክቱን ያስተላለፈው የላባራቶር ዳይረክቶረት ዳይረክተር አቶ አዳቶ አዴላ እንዳሉት ከዝህ በፊትም ጥራት ላይ የተመስረተ የlaboratory ባለሙያዎች የተለያዩ ስልጠና መስጤቱን አስታውሶ ጤና ኢንስቲትዩቱ በክልሉ ደረጃ ሁሉም የlaboratory አግልግሎት ጥራት ዙርያ ቀዳሚ ተግባር አድርጎ እየሰራ እንደሆነ ገልፆ በቀጣይም እነዚህ ዓይነት ስልጠናዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል ብሏል። አክለውም ይህ ስልጠና ጥቅሙ HIV ደሬጃ 3&4 የገቡና UrineTB LF LAM…
Read more