Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

News

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴ ቡድን የሲዳማ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ቢሮና ላቦራቶሪን ጎበኙ ።

በሲዳማ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ በክብርት ፋንታዬ ከበደ የሚመራው የቋሚ ኮሚቴዎች ቡድን በክልሉ በተለያዩ ዞኖች ጉብኝት ያካሄደ ሲሆን በዛሬው ዕለትም በክልሉን ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የላቦራቶሪ አገልግሎት አሰጣጡና በሀገራችን 4ኛ የሆነው የጂኖሚክስና ባዮኢንፎርማቲክስ ማዕከል ትግበራ ያለበትን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። የቋሚ ኮሚቴ ቡድኑ በጉብኝቱ የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ የበሽታዎች ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ ስርዓቱን አጠናክሮ እየሰራ ያለ…
Read more

የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት መንግሥታዊ ካልሆነ ድርጅት ICAP ጋር በመሆን ለሲ/ብ/ክ/መ/ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ስር ላሉ ጤና ተቋማት የmicroscope ድጋፍ አደረጉ ::

========================= የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ለሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ያደረገዉ የማይክሮሰኮፕ ድጋፍ ርክክብ ተከናወነ። በርክክቡ ስነ-ስርዓት ላይ የምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ዋና አሰተዳደር አቶ ግዛቸዉ ኖኦራ ፥ ለኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና በማቅረብ ይህ ድጋፍ በሲ/ብ/ክ/መንግስት ያለውን ጠንካራ አጋርነት ያሳያል ብለዋል። ዋና አስተዳዳሪው አክለውም በቀጣይም እንዲህ ዓይነት ድጋፍ…
Read more

የእናቶችና ህጻናት ሞትና የሞት መንስኤዎችን አስመልክቶ የናሙና ምዝገባ ሥርዓት የማስጀመሪያ የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈረመ

—————————– የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የብሔራዊ የጤና መረጃ አስተዳደር ቅመራና ትንተና ማዕከል ከክልል ጤና ቢሮዎች እና ከሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቶች ጋር የእናቶችና ህጻናት ሞት እና የሞት መንስኤዎች እንዲሁም አጠቃላይ የበሽታ ሰርጭት የመለየት እና ያሉትን የክትትል ስርዓቶችን ለማጠናከር የናሙና ምዝገባ ስርዓትን (Sample Registration System/SRS/) ለመዘርጋት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት የተፈረመ ሲሆን የማስጀመሪያ የዉይይት መድረክም ሰኔ 24/2017 ዓ.ም በአዲስ…
Read more

በክልሉ በሚገኙ የጤና ተቋማት ላቦራቶሪዎች ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ እየሰራ መሆኑን ኢንስቲትዩቱ ገለፀ፤

የሲ/ብ/ክ/መ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለላቦራቶሪ ባለሙያዎች በኤም ፖክሰ(M.pox) በሽታ ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ። በዕለቱ እንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ ላቦራቶሪ ዳ/ዳይሬክተር አቶ አዳቶ አዴላ ስሆን በክልሉ በሚገኙ የጤና ተቋማት ላቦራቶሪዎች ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ እየሰራ መሆኑን ገልጾ ሁሉም የጤና ተቋማት ለወረርሽኝ ምላሽ ለመስጠት የላቦራቶሪ ናሙና አያያዝ እና ጥራቱን የጠበቀ የምርመራ ውጤት የአንበሳን ድርሻ ይይዛል…
Read more

እንኳን ደስ አለን!!!

።።።።።።።።።።።።።።። የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቀናጀ የኩፍኝና የፖሊዮ ክትባት፣ሥነ-ምግብ እና የእናቶችና ሕጻናት ጤና አገልግሎት ዘመቻዎች በጥራትም ሆኔ ከዕቅዱ በላይ በማሳካቱ የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ከጤና ሚንሰተር እጅ የዕውቅና Certificate ተበርክቶልናል። የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ለተገኘው እውቅና የተሰማውን ደስታ ይገልጻል !! የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሰኔ 21/2017 ዓ/ም ሀዋሳ ተጨማሪ መረጃዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ…
Read more

የሲ/ብ/ክ/መ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤና መረጃ ስርዓትን በማጠናከር ውሳኔ አሰጣጥንና አጠቃቀምን ለማጎልበት የሚያስችል የውይይት መድረክ አካሂዷል ።

በዕለቱ እንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ ምትክል ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡጋሞ ሀናጋ ስሆን ኢንስቲትዩቱ ከተቋቋመባቸው ዓላማዎች መካከል በክልሉ ያለውን የጤና መረጃ በዘመናዊ መንገድ በመሰብሰብና በመተንተን ለውሳኔ ሰጪ አካላት ጥቅም ላይ እንዲውል ማድረግ መሆኑን ገልፀው ክልላዊ ጤና እና ጤና ነክ መረጃ ቅመራ፣ ትንተና እና አስተዳደር ማዕከል [Regional Data Management Center for Health(RDMS)] ተቋቁሞ ከዩኒቨርሲቲዎች፣ ከሴክተር…
Read more

የሲ/ብ/ክ/መ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልል የጤና መረጃ ትንተና ስርዓት አጠቃቀም የ”DHIS2″ ሶፍትዌር ስራዎች በዓመቱ በክልሉ ያከናወናቸውን ተግባራት አፈፃፀም ገምግሟል ::

የሲ/ብ/ክ/መ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት PHEM ዳይረክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በድሉ ባዴጎ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት በማስተላለፍ ተቋሙ በዝህ ዓመት የጤና መረጃን በዘመናዊ መንገድ መሰብሰብ፣ መተንተን እና መጠቀምን ባህል ማድረግ አለብን የሚል አዲስ እርምጃ ይዞ ወደ ስራ መገባቱን ገልፀዋል። የጤና መረጃ ከሀብትነትም በላይ ሕይወት ነው ያሉት አቶ በድሉ ተሰብስቦ የቆየን መረጃ ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ መጠቀም መጀመሩን እና…
Read more

ኤም ፖክስ

#Mpox

በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ቦርቻ ወረዳ በክልሉ ደረጃ በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዙሪ ቁልፍ አጀንዳ ተደርጎ በነበሩ ”ለውጤት እንስራ እና ለላቀ ውጤት እንስራ ” ኢንሼቲቮች የታደሱ ጤና ተቋማትን በክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ የሚመራ ቡድን ጉብኝት አደረጉ ።

የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ሰኔ 13/2017 ዓ.ም በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ቦርቻ ወረዳ በክልሉ ደረጃ በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዙሪ ቁልፍ አጀንዳ ተደርጎ በነበሩ ”ለውጤት እንስራ እና ለላቀ ውጤት እንስራ ” ኢንሼቲቮች የታደሱ ጤና ተቋማትን በክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ የሚመራ ቡድን ጉብኝት አደረጉ ። የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ሰኔ 13/2017 ዓ.ም የሲዳማ ክልል ጤና…
Read more

የጤና ደህንነት አቅም ለማጠናከር የሚያስችል ግምገማ በክልል ደረጃ ተጀመረ

በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዓለም አቀፍ የጤና ደንብ እና የአንድ ጤና ፅ/ቤት፣ ከሲዳማ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ አለም አቀፍ የጤና ድርጅት እና ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመተባበር የሲዳማ ክልል የጤና ደህንነት አቅም ለማጠናከር የሚያስችል የግምገማ አውደ ጥናት ከሰኔ 4 እስከ 6 /2017 ዓ.ም በአዳማ ከተማ እያካሄደ ነው:: የሕብረተሰብ ጤና አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ስራዎችን በሚገባ ተግባራዊ…
Read more