
Similar Posts

እንኳን ለ2018 ዓ.ም አዲሱ አመት በሰላም አደረሳችሁ!! መልካም አዲስ አመት!
Byadminየሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጳጉሜ 5/2017 ዓ/ም ሀዋሳ ተጨማሪ መረጃዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794 Web site: https://sphi.gov.et/

የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት ጤና ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት የብልጽግና ፓርቲ መሰረታዊ ድርጅት የአባላት ኮንፈረንስ ማካሄድ ተጀመረ ።
Byadminበጤና ቢሮ እና በተጠሪ ተቋማት እያገለገሉ የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ ድርጅት ሥር የሚገኙ አመራር እና ሰራተኞች በፓርቲው የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በተያያዘም በዚሁ ሪፖርት ተለይተው የወጡ ጉድለቶችን ለመሙላት ዛሬ የተደረገው ውይይት ለፓርቲው አባላት የበለጠ አቅም እንደሚፈጥርና ሁሉም አመራርና አባላት ተቀራራቢ የሆነ አቋም እንዲኖራቸው ያስችላል ተብሎም ይጠበቃል። በኮንፈረንሱ በስራቸው የተሻለ ዉጤት…

መጋቢት ወር ሀገራችን ከተጋረጠባት የመበታተን አደጋ የታደገ፤ የዘመናት የመገፋፋትና የመጠፋፋት የፖለቲካ ባህላችንን ቀይሮ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ እና የበለፀገችና የተከበረች ኢትዮጵያን ለትውልድ የማሻገር ህልም የሰነቀ በታላላቅ ስኬቶች የታጀበ ሀገራዊ የለውጥ ጉዞ ዕውን የሆነበት ታሪካዊ ወር ነው: ዶ/ር ዳመነ ዳባልቄ::
Byadminበሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት አመራርእና ሰራተኞች ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበት 7ኛ ዓመትን በዉይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። (መጋቢት 24/2017 ዓ.ም ሀዋሳ ) የሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የብልጽግና ህብረት አባላትና ደጋፊዎች በኢትዮጵያ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም እውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ 7ኛ ዓመትን አስመልክቶ በተለያዩ ዝግጅቶች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። ‘ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና!’…

የሲዳማ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት በሕብረተሰቡ ጤና ላይ አደጋ ልያደርሱ የሚችሉ በሽታዎች ስከሰቱ ቶሎ ለማረጋገጥ፣ ሪፖርት ለማድረግና ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አለማቀፍ የ7-1-7 መለኪያ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የበሽታዎች ቅኝት መረጃ ስረዓት ስልጠና መስጠት ተጀመረ።
Byadminየሲዳማ ክልል ሕብረተሰብአ ጤና ኢንሰቲትዩት ጥቅምት 20/ 2018 ዓ.ም የሲዳማ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት Resolve to save lives ከሚባል መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር የ7-1-7 የበሽታዎች ቅኝት መለኪያ በመተግበር ውጤታማ ስራ እየሰራ መቆየቱን በተዘጋጀው ስልጠና መርሃ ግብር ላይ ተገልጿል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ አሁን ያለውን የበሽታዎች ቅኝት መረጃ ስርዓት ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ በዘርፉ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው…

የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ከክልል ቢሮዎች በተደረገው የሥራ አፈጻጸም ውድድር ሁለተኛ በመሆን ከክልሉ ፕረዚዳንት ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ እጅ የዋንጫና ዕውቅና ተሸላሚ ሆነ።
Byadminይህ ውጤት እንድመጣ ተቋሙን በእውቀት በመምራት በሳል አመራር ሰጪነት ትልቅ ሚና የተጫወቱ የኢንስቲቱት ዳይረክተር ጀኔራል ክቡር ዶ/ር ዳመነ ዳባልቄ እና የኢንስቲቱት አመራርና የማኔጅመንት አባላት ፤ ባለሙያዎች ፤ አጋር አካላት ፤ ከክልል እስከ ታችኛው መዋቅር ሀላፊነታቸውን በብስሌት የተወጡ ሁሉም የባለድርሻ አካላት እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እንፈልጋለን ። ሲዳማ ክልል ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት የህዝብ ግንኙነት ዳይረክቶሬት ጳጉሜ…

