Welcome To Sidama Public Health Institue!
Protecting and improving the health of Sidama through science, preparedness and public service.
Public health leadership through science, preparedness and service.
Sidama Public Health Institute is a legally established regional public health institution mandated to conduct research on priority public health and nutrition issues, support public health emergency management, strengthen quality laboratory services, and improve health data systems for evidence-based policy and practice.
What we do
SPHI’s strategic direction is focused on building stronger systems that connect emergency preparedness, research, laboratory quality, data systems, capacity building, and institutional performance.
Public Health Emergency Management
We identify, prepare for, and respond to public health threats through surveillance, coordination, risk communication, emergency operations, and recovery support
Research
We conduct priority research on public health and nutrition problems and translate findings into practical recommendations for policy, programs, and public awareness
Laboratory
We strengthen laboratory quality systems, referral diagnostics, and technical support services that improve surveillance and public health response
Data Analytics and Evidence
We build stronger systems for data governance, repositories, analytics, disease intelligence, and evidence translation for decision-makers
News and Events
በሲዳማ ክልል የተቀናጀ የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) ክትባት ዘመቻ ተጀመረ።
የሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መጋቢት 18/2018 ዓ.ም አምስተኛው ዙር የተቀናጀ የፓሊዮ ክትባት ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ላይ የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ክብርት ዶ/ር ሠላማዊት መንገሻ እና የክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ የማህበራዊ ዘርፍ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ አየለች ሌዳሞን ጨምሮ፣የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣የክልል ጤና ቢሮና የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ የተለያዩ አጋር ድርጅቶች፣ባለድርሻ አካላት ፣ የዞንና የወረዳ ከፍተኛ…
የፖሊዮ ክትባት እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከመጋቢት 18-21/2018 ዓ.ም በቤት ለቤት ዘመቻ ይሰጣል።
#polio #PolioVaccine የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መጋቢት 17/2018ዓ/ም ሀዋሳ ተጨማሪ መረጃዎችን የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794 Web site: https://sphi.gov.et/
በሲዳማ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በዛሬው ዕለት ከመጋቢት 18-21/2018 ዓ. ም ድረስ ለሚካሄደው 5ኛ ዙር የተቀናጀ የልጅነት ልምሻ /ፖሊዮ/ በሺታን መከላከያ ክትባት ዘመቻን አስመልክቶ ለክልሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችና ለአጋር ድርጅቶች በድጋፋዊ ጉብኝት /Supervision / ላይ ሥልጠና ተሰጥቷል ።
በግንዛቤ ማስጨበጫው መድረክ ላይ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳመነ ደባልቄ ቤት ለቤት በሚካሄደው ዘመቻ በክልሉ ውስጥ የሚገኝ እያንዳንዱ ዕድሜው ከአምስት ዓመት በታች የሆነ ሕፃን ተደራሽ መሆን እንዳለበት ገልጸው ዘመቻው ጥራትን ለማስጠበቅ የተዘጋጀውን የአሠራር መመሪያ ተከትሎ መተግበር እንዳለበት አሳስበዋል። የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቁጥጥር ዳይረክቶሬት ዳይረክተር አቶ በድሉ ባዴጎ ለክልል ሱፐርቫይዘሮች ዝርዝር የአሠራር መመሪያ እና ስምሪት…
Public Health Emergencies
Public Health Alert! heavy rainfall and landslide risks.
Heavy rains are increasing the risk of landslides in hilly areas. Residents in high-risk zones are urged to relocate or take immediate precautions.

የጥንቃቄ_መልዕክት
በአሁን ወቅት በመዝነበ ላይ ከሚገኘው ከፍተኛ ዝናብ ጋር ተያይዞ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሊከሰት እንደሚችል እና መደረግ ስላለባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ አሳውቀናል።
በመሆኑም በክልላችን ከዚህ በፊት አደጋው በደረሰባቸው አካባቢዎች እና ዳገታማና ተዳፋት አካባቢዎች ላይ የሚኖሩ ሕብረተሰባችን አሁንም በድጋሚ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እናሳስባለን ።
QOROPHISHSHU SOKKA
Xaa yannara gananni noo kaajjadu xeenni ledo amadisiisame baattote hoshooshama/ tigete toa dano kalaqantara dandiitannotanna sufotenni assa hasiissannore qorophote sokka wirro wirro qolle egensiinsoommoti qaangannite.
Konni daafiira qoqqowinke giddo konni albaanni tige to’ino qooxeessubbaranna baga noo qooxeessubbara hee’ranno daganke hasiissanno qoropho assitanno gede wirro egensiinseemmo.
Emergency Alert
The Sidama Region Public Health Institute is closely monitoring weather patterns.
Due to sustained heavy rainfall, the integrity of soil in slope-prone areas is compromised. We urge all residents in historically affected zones to remain vigilant and follow local evacuation protocols if necessary.
Protect Yourself & Your Community.
Landslide safety: Watch for ground cracks, listen to weather alerts, evacuate uphill.
Malaria prevention: Sleep under treated nets, drain standing water, seek testing for fever.



