በማንኛውም የዕድሜ ክልል ውሰጥ የሚገኙ ሰዎች ሰዉነትን ያዳረሰ ሸፍታ እና ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት በተጨማርም ሳል ወይም የንፍጥ መዝረብረብ ወይም የዓይን ህመም (መቅላት) ሲኖር የኩፍኝ በሸታ ሊሆን ሰለሚችል ፈጥነው ወደ ጤና ተቋም በመሄድ አስፈላጊውን ህክምና ያግኙ።

ለበለጠ መረጃ በነፃ የሰልክ መሰመር 7794 ይደውሉ!!

በሲዳማ የሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት

Similar Posts

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *