Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

በሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት የፀረ ሙስናና ስነ-ምግባር ቀን በቢሮ ደረጃ ተከበረ ።

ህዳር 23/2017 ዓ.ም ሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት

ሀዋሳ

በሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ”ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል” በሚል መሪ ቃል በሀገራችን ለ20ኛ ጊዜ በክልል ደረጃ ለ19ኛ ዙር በተቋሙ ደረጃ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ ።

በውይይት መድረክ ላይ የተቋሙ አጠቃላይ ሰራተኞች እና የማናጅመንት አባላት ተገኝተው ተሳታፍ ሆነዋል ::

የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት

ህዳር 23/2017 ዓ.ም

ሀዋሳ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *