
Similar Posts

ዛሬ ጳጉሜ 4/2016 የህብር ቀን
Byadmin” ኅብረት ለሰላማችን” በሚል መሪ ቃል በሲዳማ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች ዕለቱ ተከብሮ ዋለ። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሲዳማ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ጄነራል ዶ/ር ዳመነ ዳባልቄ ፦ በኅብረት ስለሠራን ተቋማችን በዚህ ዓመት በክልሉ በሪፎርም ሥራዎች የላቀ ውጤት በማስመዝገብ የዋንጫ ፣ የሜዳሊያ እና የምስክር ወረቀት መሸለሙን አንስተው ይህ ውጤት እንዲመጣ በትጋት የሰሩትን አጠቃላይ የኢንስቲትዩቱን ሰራተኞች…

ራድዮ(READIO-ETHIOPIA)የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ከሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ጋር በመተባበር በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን በሎካ አባያ ወረዳ አባያ ዙርያ መሬራ ጤ/አ/ጣቢያ ለእናቶችና ህፃናት ነፃ የምርመራና ህክምና አግልግሎት ድጋፍ አደረገ ።
Byadminበዶ/ር ልሳነ ወርቅ ሆንሰቦ የተመራው የህክምና ቡድን 430 ለሚበልጡ እናቶችና ህፃናት ነፃ የምርመራና ህክምና አግልግሎት የሰጠ ስሆን ፣የቅድመ ወሊድ ምርመራና ህክምና ፣የማህፀን ጫፍ ካንሰር ምርመራ ፣የህፃናት ምርመራና ህክምና እንድሁም ለጤና ባለሙያዎች በሥራ ላይ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጥቷል ። ድርጅቱ ላደረገው አሰተዋጽኦ የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ላቅ ያለ ምስጋና እያቀረበ፣ ማህበረሰባችንን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተመሳሳይ አላማ ካላቸው…

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል የልዕቀት ማዕከል ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ
Byadmin—————————– የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል ከአፍሪካ ሀገራት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከላት መካከል በዓለም አቀፍ የጤና ደንብ አቅም መስፈርቶች መሠረት የተሻለ ሆኖ በመገኘቱ በቀጣይ የአፍሪካ የሕብረተሰብ ጤና የልህቀት ማዕከል እንዲሆን የተመረጠ በመሆኑ ሚያዝያ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ፣ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣…

የ ኤም ፖክስ/Mpox በሽታን ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታወቀ።
Byadminየሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲተትዩት ግንቦት 27/ 2017 ዓ.ም በሀገራችን ኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ የኤም ፖክስ በሽታ/ Mpox መገኘቱን ተከትሎ የጤና ሚኒስተርና ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ባስተላለፈው መልዕክት መነሻነት በክልሉ የተጠናከረ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መሰራታቸውን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አሳውቋል። የሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳመነ ደባልቄ በመክፈቻ ንግግራቸው የ ኤም ፖክስ (Mpox)በሽታ በዓለም…

የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት የ 2018 የመጀመርያ እሩብ ዓመት የበሽታ ቅኝት መሰረት ያደረገ ፕሮግራም ኤች አይ ቪ ( HIV CBS ) የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል ።
Byadminበመድረኩ ከሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ምትክል ዋና ዳይረክተር አቶ ኡጋሞ ሀናጋ ፣የኢንስቲትዩቱ የማኔጅመንት አባላት ፣የጤና ተቋማት ART ተወካዮች ፣ Data clerk ፣አጋር አካላት ፣ጥር የተደረገላቸው የሰራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ተሳትፈዋል ። የሲዳማ የሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት መሰከረም 22/2018ዓ/ም ሀዋሳ ተጨማሪ መረጃዎችን የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794 Web site: https://sphi.gov.et/

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ዕለታዊ ሁኔታ
Byadminታህሳስ 7/ 2018 Marburg Virus Disease Daily update Ethiopia December 16/ 2025 Ministry of Health,Ethiopia Ethiopian Public Health Institute
