Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

ጠንካራ አደረጃጀት ለጠንካራ ፓርቲ በሚል መሪ ቃል በዛሬ ቀን መጋብት 6/2016 ዓ.ም የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ የመንግሥት ሰራተኞች 2ኛ ዙር መሰረታዊ የፓርቲ አባላት ኮንፎራንስ አካሂዷል፡፡

በኮንፎራንሱም የሲዳማ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ክቡር አቶ አሸናፍ ኤልያስ ተገኝተዋል ፡፡

ከቡር አቶ አሸናፍ ኤልያስ  እንዳሉት

“ጠንካራ አደረጃጀት ሲፈጠር ጠንካራ ፓርቲ ይፈጠራል፡፡

ጠንካራ ፓርቲ ሲፈጠር ጠንካራ መንግስት ይኖራል፡፡”

ስለዚህ  የፓርቲ ስራ ማጠናከር አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *