
Similar Posts

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ስካሄድ የቆየው የድንገተኛ ክስተቶች ዝግጁ የሆኑ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ተቋማት የመፍጠር ፕሮጀክት የመጀመሪያ phase Review meeting ተጠናቀቀ።
Byadminየዛሬ አንድ አሜት ገደማ Resolve to Save lives የሚባል መንግስታዊ ያልሆኔ ድርጅት ከሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ እና ከህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በ 8 ወረዳ እና በአንድ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በሚገኙ በ23 ጤና አጠባበቅ ጣቢያዎች ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ከተከሰቱ በብቃት ለመመከት እንዲሁም በዘላቅነት መደበኛ የጤና አገልግሎቶች ሳይስተጎጉል ለማስቀጠል ዝግጁ የሆኔ የመጀመሪያ ጤና ክብካቤ አሃድ…


በመድኃኒት አቅርቦት ሰንሰለት ዙሪያ በወጡ አዳዲስ ህጎች ፣መመሪያዎችና የአሠራር ለውጦች ዙሪያ ሐገር አቀፍ የበይነ መረብ ስብሰባ (National Webinars Meeting) 12,000 ተሳታፊዎች በተሳተፉበት እየተካሄደ ነው።
Byadminበመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት ዙሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለው የበይነ መረብ ስብሰባ የኢፌዴሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ ባስተላለፉት ጥልቅ መልዕከት ተጀምሯል። ሚኒስትሯ በመልዕክታቸው በመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት ዙሪያ በወጡ አዳዲስ ህጎች ፣መመሪያዎችና የአሠራር ለውጦች ላይ ሀገራዊ ውይይት ያስፈለገበትን ምክንያት ሲያብራሩ የህዝብን የጤና አገልግሎት ፍላጎት ለማሟላትና በመድሀኒት አቅርቦት ላይ ያለውን ፍላጎት በበቂ…

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ ከሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጤና ኢንስቲትዩት አደረጃጀት ዙሪያ የልምድ ልውውጥ አደረገ።
Byadminከተለያዩ የስራ ክፍሎች የተወጣጡ የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ዳይሬክተሮች እና ባለሙያዎች በክልላቸው የሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ለማደራጀት በዛሬው ዕለት ወደ ሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት በመምጣት ተሞክሮ የመቅሰምና የስራ ልምድ ልውውጥ አድርገዋል ። የልምድ ልውውጥ ቡድን አባላት በኢንስቲትዩቱ እየተተገበሩ ያሉትን የጤና መረጃ አያያዝ ሥርዐት ፣ የነፃ ስልክ ጥሪ ማዕከልን፤ እንዲሁም የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቁጥጥር ፣ የሕብረተሰብ ጤና…

መጋቢት ወር ሀገራችን ከተጋረጠባት የመበታተን አደጋ የታደገ፤ የዘመናት የመገፋፋትና የመጠፋፋት የፖለቲካ ባህላችንን ቀይሮ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ እና የበለፀገችና የተከበረች ኢትዮጵያን ለትውልድ የማሻገር ህልም የሰነቀ በታላላቅ ስኬቶች የታጀበ ሀገራዊ የለውጥ ጉዞ ዕውን የሆነበት ታሪካዊ ወር ነው: ዶ/ር ዳመነ ዳባልቄ::
Byadminበሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት አመራርእና ሰራተኞች ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበት 7ኛ ዓመትን በዉይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። (መጋቢት 24/2017 ዓ.ም ሀዋሳ ) የሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የብልጽግና ህብረት አባላትና ደጋፊዎች በኢትዮጵያ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም እውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ 7ኛ ዓመትን አስመልክቶ በተለያዩ ዝግጅቶች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። ‘ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና!’…

ዘንድሮ በ2015 ዓ.ም የክረምት በጎ ተግባር ላይ
Byadminከተሰሩ ስራዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልል ሤክተር መ/ቤቶች 1ኛ ደረጃ በመውጣት የዋንጫና የሠርተፊኬት ተሽላሚ በመሆኑ!! እንኳን ደስ አላችሁ/አለን!!!
