
Similar Posts

በሲዳማ ክልል ”ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን! ” በሚል መሪ ቃል የለውጡን መንግስት ስድስተኛ ዓመት የሚደግፍ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ አካል የሆነው የክልሉ ማዕከል መ/ቤቶች ሠራተኞች ፣ ሰሜናዊ ዞን እና ሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎችን ያካተተው በዚህ ሰዓት በደማቅ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል ።
Byadmin. የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ከያዟቸው መፈክሮች ከለውጡ ወዲህ የተገኙ ድሎችን የሚወድሱ እና ከለውጡ ወዲህ በአገሪቱና በክልሉ የተመዘገቡ የልማትና የዴሞክራሲ ግንባታ ውጤቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ መንግስትን የሚደግፍ ዓላማ ያነገበ ነው። ከመፈክሮቹ ለመጥቀስ ያህል :- 1. እኛ ኢትዮጵያውያን ለሀገራችን ሠላምና ሁለንቴናዊ ብልፅግና የበኩላችንን እንወጣለን !! 2. የላቀ ህዝባዊ ተሳትፎ ለኢትዮጵያ ብልፅግና !! 3. ሀገራችንን ወደ ከፍታ ለማሻገር ከለውጡ…

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶቹን ቀድሞ መለየት ስርጭቱን በቶሎ በማስቆም የመዳን እድልን ያሻሽላል!
Byadmin#MarburgVirus የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲዩት ህዳር 19/2017 ዓ.ም ሐዋሳ ተጨማሪ መረጃዎችን የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794 Web site: https://sphi.gov.et/

ታህሳስ 20/2017 ዓ.ም በምስራቅ ሲዳማ ዞን በቦና ዙሪያ ወረዳ ጋላና ወንዝ ከሚባል ድልድይ ላይ ከድልድይ ላይ የአይሱዙ ተሽከርካር በመገልበጡ ምክንያት የሰው ህይውት ጠፍቷል ::
Byadminየአደጋ መንስኤ እየተጣራ ሲሆን አጠቃላይ የተጠቃለለ መረጃ በቀጣይ የሚናደርስ እንደሆነ እንገልፃለን! ፈጣሪ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን! የትራፊክ አደጋን በጋራ እንከላከል!! የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ታህሳስ 20/2017ዓ.ም ሀዋሳ

#የጥንቃቄ_መልዕክት!
Byadminከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገራችን ውስጥ የዝንጀሮ ፈንጣጣ ( MPox) መከሰቱን ከጤና ሚኒስቴር – ኢትዮጵያ እና ከኢትዮጵያ ከሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መግለጫ መሰጠቱ ይታወቃል። የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩትም በበኩሉ ወረርሽኙ ከተከሰተበት ዕለት ጀምሮ በሁሉም መዋቅሮች ጠንካራ የቅኝት ስራ በመሥራት ላይ ይገኛል። የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከሲዳማ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ሕብረተሰቡ በመተላለፊያ መንገዶቹ ላይ ማለትም፦በበሽታው ከታመመ ሰው…

Annual National AMR Surveillance System Implementation Review is Going On
Byadmin———————– The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) is reviewing the annual Antimicrobial Resistance (AMR) Surveillance system implementation in Hawassa city. Dr. Mesay Hailu, Director General of EPHI while opening the review meeting indicated Ethiopia’s commitment to implement key global actions for tackling AMR. “To realize this, EPHI has been working on AMR surveillance system and…

የዓለም የፀረ ተህዋስያን መድሐኒት በጀርሞች የመላመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንት በሐዋሳ ተከበረ
Byadminየኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ እና ሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር “እናስተምር፣ እናሳውቅ፣ አሁን እንተግብር” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የዘንድሮውን የዓለም ፀረ ተህዋስያን መድሐኒቶች በጀርሞች መላመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንት ከህዳር 12-14/2017 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ አካሄደ፡፡ የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ እንደገለፁት የዓለም ፀረ ተህዋስያን የመቋቋም ግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንት በዓለም አቀፍ…
