“ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!”
እንኳን ለ18ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን በሰላም አደረሳችሁ !
የሲዳማ የሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት
ጥቅምት 03/2018ዓ/ም
ሀዋሳ
ተጨማሪ መረጃዎችን የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794
Web site: https://sphi.gov.et/








Get the latest public health alerts and emergency updates from Sidama Public Health Institute.










የከፍተኛ አመራር እና የባለድርሻ አካላት ወቅታዊ የወባ ስርጭት ጫናን በዘላቂነት የመግታት አድቮኬሲ መድረክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሚዛን አማን ከተማ ተካሂዷል። የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴዔታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ባልተጠበቀ ሁኔታ እየጨመረ የመጣውን የወባ በሽታ ስርጭት በህብረተሰቡ ላይ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶችን አስከትሏል ብለዋል። በሀገራችን 75 ከመቶ የሚሆነው አካባቢ ለወባ በሽታ ስርጭት አመቺ መሆኑን የጠቆሙት ሚኒስትር ዴዔታ፣…

ታህሳስ 6/ 2018 Marburg Virus Disease Daily update Ethiopia December 15/ 2025 Ministry of Health,Ethiopia Ethiopian Sidama Public Health Institute Communication Affairs

ሕዳር 5 ቀን 2018 ዓ.ም በሀገራችን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መከሰቱን ጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጰያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር ባወጡት ወቅታዊ መግለጫ ማሳወቃቸዉ ይታወቃል። ከዚያም ዕለት ቀደም ብሎ በ29/02/2018 ዓ.ም ከጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሕሙማን ለተሻለ የሕክምና አገልግሎት ወደ ሀዋሳ ኮምፕሪሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከመምጣታቸዉ ጋር ተያይዞ ከህዳር 3/2018 ዓ.ም ጀምሮ የሲዳማ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት…

———————– The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) is reviewing the annual Antimicrobial Resistance (AMR) Surveillance system implementation in Hawassa city. Dr. Mesay Hailu, Director General of EPHI while opening the review meeting indicated Ethiopia’s commitment to implement key global actions for tackling AMR. “To realize this, EPHI has been working on AMR surveillance system and…

ለበለጠ መረጃ በነፃ የሰልክ መሰመር 7794 ይደውሉ!! በሲዳማ የሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት

በሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት አመራርእና ሰራተኞች ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበት 7ኛ ዓመትን በዉይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። (መጋቢት 24/2017 ዓ.ም ሀዋሳ ) የሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የብልጽግና ህብረት አባላትና ደጋፊዎች በኢትዮጵያ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም እውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ 7ኛ ዓመትን አስመልክቶ በተለያዩ ዝግጅቶች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። ‘ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና!’…