ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል ለ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በክልል ደረጃ የብልፅግና ፓርቲ የ“ምረጡኝ” ቅስቀሳ በሀዋሳ ከተማ የአለማቀፍ እስታዲየም የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት አመራሮችና አባላት በነቂስ ወጥተው ድጋፋቸውን አሳይቷል ።
የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
ግንቦት 18/2018 ዓ/ም
ሀዋሳ
ለተጨማሪ መረጃዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት:
ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794
Web site: sphi.gov.et/emergency
Facebook: https://web.facebook.com/profile.php?id=100083576610173
Telegram: https://t.me/c/1865772308/1
Email:- admin@sphi.gov.et
See less







