እንኳን ደስ አለን!

ኢንስቲትዩታችን በሚሰጠው የላቦራቶሪ አገልግሎት የአለም አቀፍ ስታንዳርድ(ISO 15189:2022) ማስቀጠሉ ተረጋግጦ የአክሬዲተሽን ሰርተፍኬት ከኢትዮጵያ አክሬዲተሽን አገልግሎት ተበርክቶልናል።

የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

ግንቦት 09/2018 ዓ/ም

ሀዋሳ

ለተጨማሪ መረጃዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት:

ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794

Web site: sphi.gov.et/emergency

See less

Similar Posts

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *