
Similar Posts

እንኳን ደስ አለን!!!
Byadminየሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ በBiosafety and Biosecurity star 4 ፣ የሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ LQMS -SLMTA star 4 እንድሁም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ CSH ላቦራቶሪ በ Biosafety and Biosecurity star 3 በመድረስ ከሀገሪቷ ካሉ ላቦራቶሪዎች የላቀ ውጤት በማስመዝገብ ከኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና United kingdom Health Security ( UKHS) የዕውቅና Certificate ተበርክቶልናል።የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና…

የተቀናጀ የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ባለፉት 4 ቀናት የእቅዱን 106% ማሳካት መቻሉን የሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና እንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳመነ ዳባልቀ አስታወቀ
Byadminየዘመቻው የእስከአሁን አፈጻጸም አስመልክቶ በተደረገው ውይይት ላይ የሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና እንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳመነ ዳባልቀ እንደገለጹት ባለፉት 4 ቀናት በዘመቻው ከ862835 ለሚሆኑት ህጻናት የፖሊዮ ክትባት ተደራሽ መደረጉን በመግለጽ ይህም የእቅዱን 106% ማሳካት ተችሏል ነው ያሉት። ከክትባት ዘመቻው ጋር የተቀናጁ ትኩረት የሚሹ ተግባራት አፈጻጸም አበረታች ውጤት ተመዝግቦአል ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ 2832 ህጻናትን ከክትባት አገልግሎት…

The healing of the minister.
Byadmin***** Society, November 03, 2018 M.D Goboomu deer kinawino poliyote kitiwate gado Hawasi Quchumira jealousy. The Amanyo of IFDRE is healed, Minister Dr. Meqides Dabbit, Sidamu Qoqowi 2ki President Rosu Bureo Soreesi Kalaa Beyene Barasihu, IFDRE has been healed, Qara Institute Directorate Dr. Mesay Hailuhu, Qqowu, Bureau of Sorete Dr. Selamawit Mengeshitinna woloohit all of…

እንኳን ለ20ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
Byadminበዓሉን ስናከብር ራሳችንን ከማርበርግ ቫይረስ በሽታ እንጠብቅ #MarburgVirus የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲዩት ህዳር 29/2017 ዓ.ም ሐዋሳ ተጨማሪ መረጃዎችን የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794 Web site: https://sphi.gov.et/

የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የቅድመ መከላከል ስራ እየተሰራ ነው፡- ጤና ሚኒስቴር
Byadmin***************** የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የሚያስችሉ የቅድመ መከላከል ተግባራት በትኩረት እየተሰሩ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጉዳዩን በሚመለከት ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በሰጡት መግለጫ፤ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ በዓለም የጤና ድርጅት የህብረተሰብ ጤና ስጋት መሆኑ ከተገለፀ ጀምሮ፣ በሽታው ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የቅድመ መከላከል…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የጤና ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጅንካ ሆስፒታል ተገኝተው የማርበርግ ቫይረስ የመከላከልና የክትትል ስራዎች ምልከታ አደረጉ
Byadmin(ምንጭ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ) ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ለጅንካ ሆስፒታል የማርበርግ ቫይረስን ለማከምና ለሌሎች ህክምናዎች የሚያስፈልጉ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጅንካ ሆስፒታል በመገኘት የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከል እና ስርጭቱን ለመቆጣጠር በመከናወን ላይ የሚገኙ የክትትል ስራዎች ምልከታ አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምልከታው ወቅት…


