
በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የጤና ቢሮ ኃላፏ ዶ/ር ስላማዊት መንገሻ፣ የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ጄነራል ዶ/ር ዳመነ ዳባልቄ እንዲሁም የRTSL ፕርንስፓል ማናጀር ወ/ሮ ምንትዋብ ገ/እግዚአብሔር ተገኝቷል።
የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት
ጥር 17,2017 ዓ ም
ሀዋሳ


