በሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱት በዛሬው ቀን ከየካቲት 14-17/2017ዓ. ም የሚጀምረው የመጀመሪያ ዙር የተቀናጀ ልጅነት ልምሻ /ፖልዮ/ በሽታን የመከላከል ክትባት ዘመቻን አስመልክቶ የክልሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችና አጋር ድርጅቶች በተገኙበት የስራ መመርያ እና ስምሪት ተሰቷል ::
የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
የካቲት 12/2017ዓ/ም
ሀዋሳ
ተጨማሪ መረጃዎችን የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794
Web site: https://sphi.gov.et/





















