Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

በማንኛውም የዕድሜ ክልል ውሰጥ የሚገኙ ሰዎች ሰዉነትን ያዳረሰ ሸፍታ እና ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት በተጨማርም ሳል ወይም የንፍጥ መዝረብረብ ወይም የዓይን ህመም (መቅላት) ሲኖር የኩፍኝ በሸታ ሊሆን ሰለሚችል ፈጥነው ወደ ጤና ተቋም በመሄድ አስፈላጊውን ህክምና ያግኙ።

ለበለጠ መረጃ በነፃ የሰልክ መሰመር 7794 ይደውሉ!!

በሲዳማ የሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *